ለኮቪድ-19ምላሽ ለመስጠት የCDBG መረጃዎችን መጠቀም
04.01.2020
የVirginia የመኖሪያ ቤቶች እና የማኅበረሰብ ልማት መምሪያ (DHCD) ከኮቪድ-19 ምላሽ ጋር በተያያዙ የአካባቢ ፍላጎቶች ላይ ምላሽ ለመስጠት አሁን ያለውን የCDBG የገንዘብ ድጋፍ ለአነስተኛ ከተሞች፣ መንደሮች እና ገጠር ካውንቲዎች ተደራሽ እያደረገ ነው። DHCD በቅርቡ በፀደቀው የCARES ሕግ (የፌዴራል ማነቃቂያ) አማካኝነት ለሁሉም አካባቢዎች የገንዘብ ድጋፍ መኖሩን በቅርበት እየተከታተለ ሲሆን፣ ይህ የገንዘብ ድጋፍ ሲገኝ ተጨማሪ ዝርዝሮችን ይፋ ያደርጋል።
